በልደታ ክ/ከተማ ዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ጽ/ቤት የምህንድስና ግዥ ቡድን

ለአማካሪ እና ለስራ ተቋራጭ የጨረታ ሰነድ ማዘጋጀት ስር ያሉ ዝርዝር ተግባራት

  • የተቋራጭ ከፕሮክት ጥናትና ዲዛይን ዝግጅት የሚመጣውን ሰነድ አረጋግጦ መረከብ፣
  • ለስራ ተቋራጭ የጨረታ ሰነድ ማዘጋጀት ፣
  • ለአማካሪ የጨረታ ሰነድ ማዘጋጀት፣
  • የጸደቀውን የጨረታ ሰነድ ስካን በማድረግ በሃርድና በሶፍት ኮፒ መያዝ፣
  • የተዘጋጀውን የፕሮጀክቱን አዋጭነት ለሚመለከተው አካል በማቅረብ እንዲፀድቅ ክትትል ማድረግ
ጨረታ ማውጣትና አሸናፊውን መለየት ስር ያሉ ዝርዝር ተግባራት
  • የፀደቀን የጨረታ ሰነድ ለተቋራጭ እና አማካሪ መሸጥ
  • የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ላይ ማብራሪያ ለሚፈልጉ ተጫራቾች ማብራሪያ መስጠት፣
  • ለተጫራቾች እና አማካሪዎች የሚያቀርቡትን ሲፒኦ ( CPO ) ለፋይንስ ክፍል አስፈርሞ ማስረከብ፣፣
  • ለስራ ተቋራጭ የጨረታውን ቴክኒካል ግምገማ ማከናወን ፣
  • ለአማካሪ የጨረታውን ቴክኒካል ግምገማ ማከናወን ፣
  • ለተጫራቾች በቴክኒክ ግምገማ ውጤቱ ላይ ቅሬታ ካቀረቡ ምላሽ መስጠት፣
  • ለስራ ተቋራጭ የቴክኒካል ግምገማ ያለፉ ተጫራቾችን ፋይናሽል ግምገማ ማከናወን ፣
  • ለአማካሪ የቴክኒካል ግምገማ ያለፉ ተጫራቾችን ፋይናሽል ግምገማ ማከናወን ፣

ዓላማ 1. የፕሮጀክት ጨረታን ማካሄድ

ስታንዳርዱን ጠብቀው የተዘጋጁና ወቅቱን ጠብቆ የጸደቁ የጨረታ ሰነድ ብዛት

  • ተግባር 1. ለ 9 ፕሮጀክቶች የግንባታ ጨረታ ሰነድ ማዘጋጅት ፣
  • ተግባር 2. 9 የስራ ተቋራጭ፣ የግንባታ ክትትል እና ዲዛይን ዝግጅት አማካሪ ጨረታ ሰነድ ማዘጋጅት ፣
  • ተግባር 3. የጨረታ ማስታወቂያ ጋዜጣ ላይ እንዲወጣ ለዲዛይንና ግንባታ ስራዎች አስተዳደርና ፋይናንስ ጽ/ቤት ግዥ ቡድን መላክ ፣
  • ተግባር 4. የፀደቀውን የጨረታ ሰነድ ለተጫራቾች መሸጥ ሪፖርት ማዘጋጀትና መጠረዝ ፣
  • ተግባር 5.የተዘጋጀውን የጨረታ ሰነድ ላይ ማብራሪያ ለሚፈልጉ ተጫራቾች ማብራሪያ መስጠት፣ ጨረታው የሚከፈትበትን ቀንና ሰዓት ለተጫራቾች ማሳወቅ ፣
  • ተግባር 6. የጨረታ ሰነድ ሽያጩ እንደተጠናቀቀ በጨረታ መክፈቻ ዕለትና ሰዓት ተጫራቾች በተገኙበት የሚመለከታቸው አካላት እንዲገኙ በማድረግ ጨረታው እንዲታሸግ እና እንዲከፈት ክትትል ማድረግ፣
  • ተግባር 7. ተጫራቾች የሚያቀርቡትን ሲፒኦ (CPO) ለዲዛይንና ግንባታስራዎች አስተዳደርና ፋይናንስ ጽ/ቤት ፋይናንስ ቡድን አስፈርሞ ማስረከብ፣
  • ተግባር 8. የጨረታ ቃለ ጉባኤ እና ተያያዥ ሰነዶችን በሃርድና በሶፍት ኮፒ አደራጅቶ መያዝ፣
  • ተግባር 9. የጨረታውን ቴክኒካል ግምገማ ማከናወን፣ የቴክኒክ ግምገማውን ውጤቱንም በምህንድስና ግዥ ቡድን ማፅደቅና ለተጫራቾች ማሳወቅ፣
  • ተግባር 10. ተጫራቾች በቴክኒክ ግምገማው ውጤቱ ላይ ቅሬታ ካቀረቡ ለምህንድስና ግዥ ቀርቦ ስለስራው ማስረዳት፣ አስፈላጊ መረጃ መስጠት፣ ችግር በታየባቸው ላይም የማስተካከል ስራ መስራት ፣
  • ተግባር 11. የተስተካከለውን የቴክኒክ ግምገማ ውጤትን በምህንድስና ግዥ ቡድን አቅርቦ ማፅደቅ፣
  • ተግባር 12. የፀደቀውን የቴክኒክ ግምገማ ውጤት በማስታወቂያ ቦርድ ላይ መለጠፍ እና በደብዳቤም ለተጫራቾች ማሳወቅ ፣
  • ተግባር 13. የቴክኒክ ግምገማ ውጤት ላለፉ ተጫራቾች ፋይናንሽያል የሚከፈትበትን ቀን ለተጫራቾች ማሳወቅ፣ በእለቱም ታዛቢዎች በተገኙበት ፋይናንሽያል እንዲከፈት ክትትል ማድረግ ውጤቱንም ለተጫራቾች ማሳወቅ፣
  • ተግባር 14. የጨረታውን አጠቃላይ ውጤት ለዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ጽ/ቤት ኃላፊ አቅርቦ ማጽደቅ ሲጠናቀቅ ከኮንትራት አስተዳደር ቡድን ጋር በጋራ ከስራ ተቋራጩ ርክክብ መፈፀም ፣
  • ተግባር 15. አጠቃላይ የጨረታ ሂደቱ ከተጠናቀቀ እና ውጤት ለዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ጽ/ቤት ኃላፊ ቀርቦ ከፀደቀ በኋላ ለአሸናፊዎች ማሳወቅ፣

ስታንዳርዳቸውን ጠብቀው የተዘጋጁ የውለታ ሰነድ ብዛት

  • ተግባር 1. የ9 የግንባታ ክትትል አማካሪና የ9 የስራ ተቋራጭ የውለታ ሰነድ በተቀመጠው ስታንዳርድ መሰረት ማዘጋጀት ፣
  • ተግባር 2. በተዘጋጀው የውለታ ሰነድ በእማኝ ቦታ ላይ በመፈረም፣ ለዲዛይንና ግንባታ ስራዎች ጽ/ቤት ኃላፊ ውል ላይ አስፈርሞ አሸናፊ ተጫራቾችን በማስፈረም ለኮንትራት አስተዳደር ቡድን መላክ፣
  • ተግባር 3. የጨረታ አሸናፊዎችን የጨረታ ሰነዶች አደራጅቶ በሃርድና ሶፍት ኮፒ መያዝ፣

  • ተ.ቁ
  • የፕሮጀክቶች ዝርዝር
  • በጋዜጣ ታትሞ የወጣበት ቀን
  • ጨረታው የተከፈተበት ቀን
  • የቴክኒካል ግምገማ ውጤት የተለጠፈበት ቀን
  • የቅሬታ ጊዜ
  • የፋይናንሻል ግምገማ ውጤት ይፋ የተደረገበት ቀን
  • የቅሬታ ጊዜ
  • አሸናፊ የስራ ተቋራጭ/አማካሪ
  • የስራ ተቋራጭ/አማካሪ ያሸነፈበት
    ብር መጠን ከቫት ጋር
  • 1

  • ወ/ሮ በለጥሻቸው የህዝብ ጤና ጣቢያ ማስፋፊያ የህንጻ ግንባታ ስራ (G+2)

  • --

  • --

  • --

  • --

  • --

  • --

  • --

  • --

  • 2

  • የወረዳ 10 አስተዳደር ጽ/ቤት የአጥር ስራ

  • --

  • --

  • --

  • --

  • --

  • --

  • --

  • --

  • 3

  • ጀ/ሃየሎም አርአያ ት/ቤት የመጸዳጃ ቤት ስራ

  • --

  • --

  • --

  • --

  • --

  • --

  • --

  • --

  • 4

  • የከፍተኛ 23 ሁ/ደ/ት/ቤት የመጸዳጃ ቤት ግንታ ስራ

  • --

  • --

  • --

  • --

  • --

  • --

  • --

  • --

  • 5

  • ሌ/ኮ/አብዲሳአጋ G+3 የመዋቅርና የማጠቃለያ ስራ

  • --

  • --

  • --

  • --

  • --

  • --

  • --

  • --

  • 6

  • አብነት ጤና ጣቢያ

  • --

  • --

  • --

  • --

  • --

  • --

  • --

  • --

  • 7

  • ወረዳ 1 ሳህሉ-ጫካ ሼድ ቁ.8

  • --

  • --

  • --

  • --

  • --

  • --

  • --

  • --

  • 8

  • የወረዳ 10 የክ/ከተማዉ ቤተ-መጽሃፍት እድሳት ስራ

  • --

  • --

  • --

  • --

  • --

  • --

  • --

  • --

  • 9

  • ቢሪሞ ሱቆች ስራዎች

  • --

  • --

  • --

  • --

  • --

  • --

  • --

  • --

  • 10

  • ካራማራ ት/ቤት Civil & Electrical ስራዎች

  • --

  • --

  • --

  • --

  • --

  • --

  • --

  • --